Popular Posts

Tuesday, July 18, 2023

አንድ መሆን ይቻላል

በእውነት አንድ መሆን ይቻላል ወይ? የሚለው ጥያቄ የሁላችንም ጥያቄ ነው፡፡ ሁሉም ሰው የራሱ ሃሳብ አለው፡፡ እውነት ነው ሰው የተያየ ነው፡፡ ሰው የተለያየ አሳብ ፣ የተለያየ መረዳት እና የተለያየ ፍላጎት እና አመለካከት ያለው የተለያየ ፍጡር ነው፡፡

አንድ የሆነው የተለያየ ሃሳብ ስለሌለን አይደለም፡፡ አንድ የሆነው የተለያየ የመረዳት ደረጃ እንዳለን ክደን አይደለም፡፡ ያለንን ልዩነት ክደን ልናደርገው የምንሞክረው አንድነት እውነታን የካደ ፣ በእውነት ላይ ያልተመሰረተ እና ዘላቂነት የሌለው አንድነት ነው፡፡

አንዳንዶች እንደሚያስቡት አንድ ለመሆን ማንነታችንን መጣልም አያስፈልገንም፡፡

አንድ የምንሆነው የሚለያዩን ምክኒያቶች ስለሌሉ በፍፁም አይደለም፡፡

አንድ የሚያደርገን ከሚለያዩን ምክኒያቶች ይልቅ አንድ የሚያደርገዩን ምክኒያቶች ስለሚበዙ ብቻ ነው፡፡ አንድ የሚያደርግን ከሚለያዩን ምክኒያቶች  ይልቅ ስለሚከብሩ ብቻ ነው፡፡ አንድ የሚያደርግን ከሚለያዩን ምክኒያቶች  ይልቅ ስለሚገዝፉ ብቻ ነው፡፡

በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ። በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደ ተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ፤ አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤ ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ። ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4፡3-6

አቢይ ዋቁማ ዲንሳ Abiy Wakuma Dinsa

#ኢየሱስ #ጌታ #አንድ #ፍቅር #አንድነት #ህብረት #አካል #ቤተክርስቲያን #መፅሐፍቅዱስ #ቃል #እግዚአብሔር #መተባበር

በእውነት አንድ መሆን ይቻላል ወይ? የሚለው ጥያቄ የሁላችንም ጥያቄ ነው፡፡ ሁሉም ሰው የራሱ ሃሳብ አለው፡፡ እውነት ነው ሰው የተያየ ነው፡፡ ሰው የተለያየ አሳብ ፣ የተለያየ መረዳት እና የተለያየ ፍላጎት እና አመለካከት ያለው የተለያየ ፍጡር ነው፡፡

አንድ የሆነው የተለያየ ሃሳብ ስለሌለን አይደለም፡፡ አንድ የሆነው የተለያየ የመረዳት ደረጃ እንዳለን ክደን አይደለም፡፡ ያለንን ልዩነት ክደን ልናደርገው የምንሞክረው አንድነት እውነታን የካደ ፣ በእውነት ላይ ያልተመሰረተ እና ዘላቂነት የሌለው አንድነት ነው፡፡

አንዳንዶች እንደሚያስቡት አንድ ለመሆን ማንነታችንን መጣልም አያስፈልገንም፡፡

አንድ የምንሆነው የሚለያዩን ምክኒያቶች ስለሌሉ በፍፁም አይደለም፡፡

አንድ የሚያደርገን ከሚለያዩን ምክኒያቶች ይልቅ አንድ የሚያደርገዩን ምክኒያቶች ስለሚበዙ ብቻ ነው፡፡ አንድ የሚያደርግን ከሚለያዩን ምክኒያቶች  ይልቅ ስለሚከብሩ ብቻ ነው፡፡ አንድ የሚያደርግን ከሚለያዩን ምክኒያቶች  ይልቅ ስለሚገዝፉ ብቻ ነው፡፡

በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ። በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደ ተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ፤ አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤ ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ። ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4፡3-6

አቢይ ዋቁማ ዲንሳ Abiy Wakuma Dinsa

#ኢየሱስ #ጌታ #አንድ #ፍቅር #አንድነት #ህብረት #አካል #ቤተክርስቲያን #መፅሐፍቅዱስ #ቃል #እግዚአብሔር #መተባበር

በእውነት አንድ መሆን ይቻላል ወይ? የሚለው ጥያቄ የሁላችንም ጥያቄ ነው፡፡ ሁሉም ሰው የራሱ ሃሳብ አለው፡፡ እውነት ነው ሰው የተያየ ነው፡፡ ሰው የተለያየ አሳብ ፣ የተለያየ መረዳት እና የተለያየ ፍላጎት እና አመለካከት ያለው የተለያየ ፍጡር ነው፡፡

አንድ የሆነው የተለያየ ሃሳብ ስለሌለን አይደለም፡፡ አንድ የሆነው የተለያየ የመረዳት ደረጃ እንዳለን ክደን አይደለም፡፡ ያለንን ልዩነት ክደን ልናደርገው የምንሞክረው አንድነት እውነታን የካደ ፣ በእውነት ላይ ያልተመሰረተ እና ዘላቂነት የሌለው አንድነት ነው፡፡

አንዳንዶች እንደሚያስቡት አንድ ለመሆን ማንነታችንን መጣልም አያስፈልገንም፡፡

አንድ የምንሆነው የሚለያዩን ምክኒያቶች ስለሌሉ በፍፁም አይደለም፡፡

አንድ የሚያደርገን ከሚለያዩን ምክኒያቶች ይልቅ አንድ የሚያደርገዩን ምክኒያቶች ስለሚበዙ ብቻ ነው፡፡ አንድ የሚያደርግን ከሚለያዩን ምክኒያቶች  ይልቅ ስለሚከብሩ ብቻ ነው፡፡ አንድ የሚያደርግን ከሚለያዩን ምክኒያቶች  ይልቅ ስለሚገዝፉ ብቻ ነው፡፡

አቢይ ዋቁማ ዲንሳ Abiy Wakuma Dinsa

#ኢየሱስ #ጌታ #አንድ #ፍቅር #አንድነት #ህብረት #አካል #ቤተክርስቲያን #መፅሐፍቅዱስ #ቃል #እግዚአብሔር #መተባበር


 

No comments:

Post a Comment