Popular Posts

Saturday, September 22, 2018

ጥቂት ቃልን የሚናገር አዋቂ ነው

ጥቂት ቃልን የሚናገር አዋቂ ነው፥ መንፈሱም ቀዝቃዛ የሆነ አስተዋይ ነው። ሰነፍ ዝም ቢል ጠቢብ ሆኖ ይቈጠራል፥ ከንፈሩንም የሚቈልፍ፦ ባለ አእምሮ ነው ይባላል። መጽሐፈ ምሳሌ 17፡27-28
ዐዋቂ ሰው ንግግሩ ቊጥብ ነው፤ አስተዋይም መንፈሱ የረጋ ነው። አላዋቂ እንኳ ዝም ቢል ጠቢብ፣ አንደበቱንም ቢገዛ አስተዋይ ይመስላል። መጽሐፈ ምሳሌ 17፡27-28 (መደበኛ ትርጉም)

በቃል ብዛት ውስጥ ኃጢአት ሳይኖር አይቀርም፤ ከንፈሩን የሚገታ ግን አስተዋይ ነው። መጽሐፈ ምሳሌ 10፡19

No comments:

Post a Comment