apostle Abiy Wakuma Dinsa
I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
ጸሎት እንዲመለስ የሚያደርገው
ጸሎት ከእግዚአብሄር ጋር መነጋገር ነው። ጸሎት ሊደረግ የሚችለው ከእግዚአብሄር ጋር በመግባባት ብቻ ነው። ጸሎት የሚሰምረው እንደ እግዚአብሄር አሳብ ስንጸልይ ብቻ ነው። በአጠቃላይ ለእግዚአብሄር ያለን አመለካከት ...
ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:13
መልስ የሌለው ፈተና
ፈተና ለእኛ መልስ የሌለው ጥያቄ ነው፡፡ በህይወት መልስ የሌለው ጥያቄ የለም፡፡ በህይወት መውጫ የሌለው ፈተና የለም፡፡ ፈተና የለም ማለት ስህተት እንደሆነ ሁሉ ፈተናው መልስ የለውም ማለት እንዲሁ ስህተት ነው፡፡ ፈተ...
Don’t Bang At the Door of Your Last Season
There are different seasons in our lives. There is a season to live with others there is a season to go our way. Seasons definitely cha...
በምድር ያለነው
በተለያየ ጊዜ በህይወታችን የተለያዩ ተግዳሮቶች ይመጣሉ፡፡ ታዲያ ይህን አልፈው ይሆን ብለን የምናስብበት ውጥረት በህይወታችን ይመጣል፡፡ እንደዚህ አይነት ውጥረት በህይወታችን ሲገጥመን "በምድር ላይ ያለሁት ለ...
የአርባ ቀን የፈውስ ትምህርት ጉዞ ቁጥር 11
ክርስቶስ ስለሃጢያታችን ከቃሉ በመስቀል ላይ እንደሞተ ከቃሉ ስናይ ደህንነታችንን እንቀበላለን፡፡ እንዲሁም ኢየሱስ ስለሃጢያታችን መገረፉን ከልባችን ስንረዳ በሽታ በእኛ ላይ አቅም አይኖረውም፡፡ የሰው ፈውስ በመስቀል ...
From Oppressive Obligations to Incredible Opportunities
… From Oppressive Obligations to Incredible Opportunities The phone isn’t just ringing, it seems to be screaming. You’ve got yet another...
አንድነት ውጫዊ ተመሳሳይነት አይደለም
አንድነት ተመሳሳይነት አይደለም፡፡ አንድነት በአንድ ጣራ ስር መሰብሰብ አይደለም፡፡ አንድነት ተመሳሳይ ነገር ማሰብ እና ማድረግ አይደለም፡፡ አንድነት ተመሳሳይ ስጦታ መኖር አይደለም፡፡ አንድነትን በተመሳሳይነት መ...
አስቀድማችሁ ከፈሪሳውያን እርሾ ተጠበቁ! ክፍል 7 ባስተላለፋችሁትም ወግ የእግዚአብሔርን ቃል ትሽራላችሁ፤ እንደዚሁም ይህን የሚመስል ብዙ ነገር ታደርጋላችሁ። የማርቆስ ወንጌል 7፡13 ፈሪሳዊያን እንጅ ታጥቦ ስለ መብላይ ኢየሱስን ከሰሱት፡፡ ኢየሱስም እነርሱ የሚጠቅሱት እጅ መጫን በእግዚአብሔር ትእዛዝ ውስጥ የሌለለ የሰው ፈጠራ እንደሆነ አስረዳቸው፡፡ ፈሪሳዊያን እግዚአብሔር ያዘዘውን ትእዛዝ ሲያጠናክሩት የእጅ መታጠብ ፈጠሩ፡፡ በብሉይ ኪዳን ህግ ውስጥ ግን እጅ መታጠብ የሚባል ትእዛዝ የትም ቦታ አይገኝም፡፡ ፈሪሳዊያን ከእግዚአብሔር በላይ ለእግዚአብሔር በመቅናት ያቋቋሙት እና እንደእግዚአብሄር ህግ የሚያስተምሩት የሰው ወግ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ቃል በራሱ ጠንካራ እና በቂ ነው፡፡ የእግዚአብሔርን ቃል ልናጠናክረው እና ልናሻሽለው ስንሞክር ይልቁንም እንሽረዋለን፡፡ የፈሪሳዊያንን ትምህርት መከተል ከዋናው እግዚአብሔር ከሰጠን የክርስትና ትምህርት ውጭ በሆነ በማይጠቅም በሰው ወግ ላይ ጊዜን መፍጀት ነው፡፡ አሁንም በዚህ ዘመን ከሚገባው በላይ ለእግዚአብሔር ተቆርቁሮ እግዚአብሔር ያላዘዘውን በቃሉ ላይ መጨመር ፈሪሳዊነት ነው፡፡ አቢይ ዋቁማ ዲንሳ Abiy Wakuma Dinsa #ኢየሱስ #ጌታ #ፈሪሳውያን #ግብዝነት #የአምልኮትመልክ # #ጻፎች #ቤተክርስቲያን #መፅሐፍቅዱስ #ቃል #እግዚአብሔር #ሰዱቃውያን
አስቀድማችሁ ከፈሪሳውያን እርሾ ተጠበቁ! ክፍል 7 ባስተላለፋችሁትም ወግ የእግዚአብሔርን ቃል ትሽራላችሁ፤ እንደዚሁም ይህን የሚመስል ብዙ ነገር ታደርጋላችሁ። የማርቆስ ወንጌል 7፡13 ፈሪሳዊያን እንጅ ታጥቦ ስለ መብላይ...
የማርያም ምሳሌነት
ለሃጢያታችን ለመስቀልና ለመሞት ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ መድር የመጣው በማርያም አማካኝነት ነው፡፡ ማርያም የኢየሱስ እናት ለመሆን በእግዚአብሄር የተመረጠች ሴት ነች፡፡ መልእክቱን ለእለት ተእለት ህይወታችን ትምህር...
Sunday, October 27, 2019
ሰላም ለእናንተ ይሁን የሉቃስ ወንጌል 24፡36
ሰላም ለእናንተ ይሁን
የሉቃስ ወንጌል 24፡36
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment