ኢየሱስ ሕያው ነው፡፡ ሕይወቴን ለህያው ክርስቶስ
እንጂ ለሙት ክርስቶስ አልሰጠሁም፡፡ እናም የምከተለው ሕያው አዳኝን ነው፡፡ እንድዘምር መዝሙርን ሰጠኝ ፡፡ የምከተለውን ባንዲራን
ሰጠኝ ፡፡ የማምነውን ነገር ሰጠኝ፡፡ የመኖር ምክንያት አለኝ፡፡ ከየት እንደመጣሁ አውቃለሁ፡፡ ለምን እዚህ እንዳለሁ አውቃለሁ፡፡
የት እንደምሄድ አውቃለሁ፡፡ አንተስ? አንቺስ?
I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
-
So if the Son sets you free, you will be free indeed. John 8:36 Mankind isn’t designed for any kinds of bondage. God created ma...
-
ከከንቱ ኑሮአችንም የተገዛነው እና የተዋጀነው በክርስቶስ ደም ነው፡፡ ከአባቶቻችሁ ከወረሳችሁት ከከንቱ ኑሮአችሁ በሚያልፍ ነገር በብር ወይም በወርቅ ሳይሆን፥ ነውርና እድፍ እንደ ሌለው እንደ በግ ደም በክቡር የክ...
-
ኢየሱስ ወደምድር የመጣው በስጋ ነው፡፡ ኢየሱስ የመጣው ከሰው ልጅ ተወልዶ ሰው ሆኖ ነው፡፡ ኢየሱስ ሰው ሆኖ የመጣው በሰው የተሰራውን ሃጢያት በሰውነት ለመክፈል ነው፡፡ እንግዲህ በአንድ በደል ምክንያት ፍ...
-
በምድር ላይ ተቋቁሞ ለማለፍ እንዲሁም ከማንኛውንም ክፋት ለመዳን እግዚአብሄርን መፍራት በጣም ወሳኝ ነው፡፡ እግዚአብሄርን መፍራት ማለት ደግሞ እግዚአብሄርን እንደ እግዚአብሄርነቱ መጠን ማክበር እና መስማት ማለት ነ...
-
የዲያቢሎስ አላማ አንድና አንድ ነው፡፡ ዲያቢሎስ ከመጣ ሊሰርቅ ሊያርድ ሊያጠፋ ነው፡፡ ከዚህ ውጪ ለሌላ ነገር አይመጣም፡፡ ዲያቢሎስንብ የመጋዣው መንገድ ደግሞ በእግዚአብሄር ላይ ማመፅ ወደ እግዚአብሄር...
-
ክርስቲያናዊ ደስታን አፈላለግ በሚቀጥሉት አምስት እምነቶች ላይ የተገነባ የህይወት መረዳት ነው፡፡ l. ደስተኛ ለመሆን መጓጓት አለም አቀፋዊ ሁለንተናዊ የሰዎች ምኞት ነው፡፡ ደስተኛ ለመሆ...
-
በአዳም ምክኒያት የሰው ልጅ ሁሉ በሃጢያት እስራት ውስጥ ወድቆዋል፡፡ ሰው ከእግዚአብሄር ጋር ለመኖር ንስሃ መግባት አለበት፡፡ የአለም የአሰራር ስርአትና የእግዚአብሄር መንግስት አሰራር ፍፁም የተለያዩ ናቸው፡፡...
-
ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም። ዮሃንስ 14፡27 ነገር ግን እኛ ነን ሰላማችንን የመጠበቅ ሃላፊነት ያለብን ፡፡ ስለዚህ ነው መፅሃፍ ቅዱስ እኛ ይ...
-
ፍቅር አስደናቂ ነው፡፡ በተለይ ፍቅር ሁሉን ያምናል የሚለውን ቃል ሳሰላስል ነበር ያመሸሁት፡፡ ይህን ቃል ሳሰላስል ጌታ የሰጠኝን መረዳት አብሬያችሁ ልካፈል ወደድኩ፡፡ ፍቅር ሁሉን ያምናል፡፡ 1ኛ ቆሮንጦስ ...
-
የፈጠረን እግዚአብሄር ሁለንተናችንን ያውቃል፡፡ እግዚአብሄር በውጫዊ ነገራችን አይወሰድም፡፡ እግዚአብሄር ፊትን አያየም፡፡ እግዚአብሄር የፊትን መልክ አይቶ አይሳብም፡፡ እግዚአብሄር ቁመናችንን አይቶ አይደነቅም፡፡...
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment