ኢየሱስ ሕያው ነው፡፡ ሕይወቴን ለህያው ክርስቶስ
እንጂ ለሙት ክርስቶስ አልሰጠሁም፡፡ እናም የምከተለው ሕያው አዳኝን ነው፡፡ እንድዘምር መዝሙርን ሰጠኝ ፡፡ የምከተለውን ባንዲራን
ሰጠኝ ፡፡ የማምነውን ነገር ሰጠኝ፡፡ የመኖር ምክንያት አለኝ፡፡ ከየት እንደመጣሁ አውቃለሁ፡፡ ለምን እዚህ እንዳለሁ አውቃለሁ፡፡
የት እንደምሄድ አውቃለሁ፡፡ አንተስ? አንቺስ?
I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
-
ፈተና ለእኛ መልስ የሌለው ጥያቄ ነው፡፡ በህይወት መልስ የሌለው ጥያቄ የለም፡፡ በህይወት መውጫ የሌለው ፈተና የለም፡፡ ፈተና የለም ማለት ስህተት እንደሆነ ሁሉ ፈተናው መልስ የለውም ማለት እንዲሁ ስህተት ነው፡፡ ፈተ...
-
Singleness is a Blessing Classifying establishment according to marital status is false teaching. And one of the problems of society is t...
-
ኢየሱስ ክርስቶስን አምኖ በተቀበለ ሰው ላይ መርገም ሊሰራበት ወይንም ደግሞ ከዘር ማንዘር ሊተላለፍበት ይችላል ወይ የሚለው ጥያቄ በጥቂት ቃላት ለመመለስ አስቸጋሪ ጥያቄ ነው፡፡ እንደፈለግነው ያልተለወጠውን የህይወታችን ...
-
… From Oppressive Obligations to Incredible Opportunities The phone isn’t just ringing, it seems to be screaming. You’ve got yet another...
-
Sometimes we feel like we have to do something to make God or wake Him up to take His leadership role and do something. Or we are tempte...
-
በየትኛውም የህይወት መሰክ ወደ ውጤት ለመድረስ እቅድ ያስፈልጋል፡፡ እቅዳችን ደግሞ ሊመዘን የሚችል እቅድ መሆን አለበት፡፡ ስንደርስበት ደረስንበርት የምንለው ስንደርስበት የምናውቀው እቅድ ያስፈልገናል፡፡ አጠቃላይ የ...
-
ይህም የልባችሁ ዓይኖች ሲበሩ የመጥራቱ ተስፋ ምን እንዲሆን በቅዱሳንም ዘንድ ያለው የርስት ክብር ባለ ጠግነት ምን እንዲሆን ለምናምን ከሁሉ የሚበልጥ የኃይሉ ታላቅነት ምን እንዲሆን...
-
ማንም፦ እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል ? 1 ኛ የዮሐንስ መልእክት 4:20 ፍቅር ...
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment