Popular Posts

Friday, June 26, 2020

በነቢዩ በኢሳይያስ፦ እርሱ ድካማችንን ተቀበለ ደዌያችንንም ተሸከመ የተባለው ይፈጸም ዘንድ፥ መናፍስትን በቃሉ አወጣ፥ የታመሙትንም ሁሉ ፈወሰ። ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው። የማቴዎስ ወንጌል 8፡16-17 ወደ ዕብራውያን 13፡8


No comments:

Post a Comment