apostle Abiy Wakuma Dinsa
I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
አንድነት ውጫዊ ተመሳሳይነት አይደለም
አንድነት ተመሳሳይነት አይደለም፡፡ አንድነት በአንድ ጣራ ስር መሰብሰብ አይደለም፡፡ አንድነት ተመሳሳይ ነገር ማሰብ እና ማድረግ አይደለም፡፡ አንድነት ተመሳሳይ ስጦታ መኖር አይደለም፡፡ አንድነትን በተመሳሳይነት መ...
የአርባ ቀን የፈውስ ትምህርት ጉዞ ቁጥር 16
እግዚአብሄር በመጀመሪያ የፈጠረን በጤንነት ነው፡፡ ከጥንት እግዚአብሄር ሙላትን ፣ ጤንነትን እና ብርታትን እንጂ በሽታንና ደዌን አልፈጠረም፡፡ በማንኛውም ምክኒያት ጤንነታችንን ብናጣና ብን...
የአርባ ቀን የፈውስ ትምህርት ጉዞ ቁጥር 4
አንደኛው የእግዚአብሄር ስም ፈዋሽ አምላክ የሚል ነው፡፡ እግዚአብሄር በመፈወስ ይታወቃል፡፡ እግዚአብሄር ሰዎችን ሙሉ በማድረግ ይታወቃል፡፡ ነፍሴ ሆይ፥ እግዚአብሔርን ባርኪ፥ ምስጋናውንም ሁሉ አትርሺ፤ ኃጢአ...
የአርባ ቀን የፈውስ ትምህርት ጉዞ ቁጥር 11
ክርስቶስ ስለሃጢያታችን ከቃሉ በመስቀል ላይ እንደሞተ ከቃሉ ስናይ ደህንነታችንን እንቀበላለን፡፡ እንዲሁም ኢየሱስ ስለሃጢያታችን መገረፉን ከልባችን ስንረዳ በሽታ በእኛ ላይ አቅም አይኖረውም፡፡ የሰው ፈውስ በመስቀል ...
አስቀድማችሁ ከፈሪሳውያን እርሾ ተጠበቁ! ክፍል 7 ባስተላለፋችሁትም ወግ የእግዚአብሔርን ቃል ትሽራላችሁ፤ እንደዚሁም ይህን የሚመስል ብዙ ነገር ታደርጋላችሁ። የማርቆስ ወንጌል 7፡13 ፈሪሳዊያን እንጅ ታጥቦ ስለ መብላይ ኢየሱስን ከሰሱት፡፡ ኢየሱስም እነርሱ የሚጠቅሱት እጅ መጫን በእግዚአብሔር ትእዛዝ ውስጥ የሌለለ የሰው ፈጠራ እንደሆነ አስረዳቸው፡፡ ፈሪሳዊያን እግዚአብሔር ያዘዘውን ትእዛዝ ሲያጠናክሩት የእጅ መታጠብ ፈጠሩ፡፡ በብሉይ ኪዳን ህግ ውስጥ ግን እጅ መታጠብ የሚባል ትእዛዝ የትም ቦታ አይገኝም፡፡ ፈሪሳዊያን ከእግዚአብሔር በላይ ለእግዚአብሔር በመቅናት ያቋቋሙት እና እንደእግዚአብሄር ህግ የሚያስተምሩት የሰው ወግ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ቃል በራሱ ጠንካራ እና በቂ ነው፡፡ የእግዚአብሔርን ቃል ልናጠናክረው እና ልናሻሽለው ስንሞክር ይልቁንም እንሽረዋለን፡፡ የፈሪሳዊያንን ትምህርት መከተል ከዋናው እግዚአብሔር ከሰጠን የክርስትና ትምህርት ውጭ በሆነ በማይጠቅም በሰው ወግ ላይ ጊዜን መፍጀት ነው፡፡ አሁንም በዚህ ዘመን ከሚገባው በላይ ለእግዚአብሔር ተቆርቁሮ እግዚአብሔር ያላዘዘውን በቃሉ ላይ መጨመር ፈሪሳዊነት ነው፡፡ አቢይ ዋቁማ ዲንሳ Abiy Wakuma Dinsa #ኢየሱስ #ጌታ #ፈሪሳውያን #ግብዝነት #የአምልኮትመልክ # #ጻፎች #ቤተክርስቲያን #መፅሐፍቅዱስ #ቃል #እግዚአብሔር #ሰዱቃውያን
አስቀድማችሁ ከፈሪሳውያን እርሾ ተጠበቁ! ክፍል 7 ባስተላለፋችሁትም ወግ የእግዚአብሔርን ቃል ትሽራላችሁ፤ እንደዚሁም ይህን የሚመስል ብዙ ነገር ታደርጋላችሁ። የማርቆስ ወንጌል 7፡13 ፈሪሳዊያን እንጅ ታጥቦ ስለ መብላይ...
New Ethiopian Mezmur by Abush Menor (አቡሽ መኖር) በእግዚአብሔር ሰላም #በእግዚአብሔርሰላም...
ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:13
እግዚአብሔርን እንዲሰማው የተፈጠረው ሰው
እግዚአብሔርን ሳይሰሙ እውነተኛውን የእግዚአብሔርን ህይወት እኖራለሁ ማለት ዘበት ነው፡፡ የሃይማኖትን መልክ መያዝ ይችላል ነገር ግን ካለ እግዚአብሔር ድምፅ እውነተኛ መንፈሳዊነት መከተል አይቻልም፡፡ እግዚአብሔርን ለ...
የማሪያም አማላጅነት
ማሪያም ታማልዳለች ወይስ አታማልድም የሚለው ጥያቄ በኢትዮጲያ ውስጥ ብዙ ክርክርን ሲያስነሳ የቆየ ጥያቄ ነው፡፡ አንዳንዶች ማሪያም በምድር ላይ እያለች አማልዳለች ነገር ግን ከሞተች በኃላ ማማለድ አትችልም ብለው...
Glorious Love Empowerment
Love is patient, love is kind. It does not envy, it does not boast, it is not proud. It does not dishonor others, it is not self-seeking, ...
Thursday, June 25, 2020
ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ . . . እጃቸውን በድውዮች ላይ ይጭናሉ እነርሱም ይድናሉ። . . . ጌታም ከእነርሱ ጋር ይሠራ ነበር፥ በሚከተሉትም ምልክቶች ቃሉን ያጸና ነበር። የማርቆስ ወንጌል 16:17-20
ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ . . . እጃቸውን በድውዮች ላይ ይጭናሉ እነርሱም ይድናሉ።
. . . ጌታም ከእነርሱ ጋር ይሠራ ነበር፥ በሚከተሉትም ምልክቶች ቃሉን ያጸና ነበር። የማርቆስ ወንጌል 16:17-20
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment