apostle Abiy Wakuma Dinsa
I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
በመንፈስ የመመላለስ ሌላው ትርጉም
በመንፈስ መመላለስ እጅግ ርቆ ያለ ጥቂቶች ብቻ ሊደርሱበትና ሊገቡበት የሚችሉ ልምምድ አይደለም፡፡ በመንፈስ መመላለሰ ማንኛውም በጌታ ኢየሱስ አዳኝነት ያመነ ሰው ሁሉ ሊለማመደው የሚችል የእግዚአብሄርን ፈቃድ የምንፈፅ...
Sacrifice the second best for the best
If you want to fulfill God's call in your life, you have to get the best by any means. No one will offer you the best in silver plating....
መንፈሳዊ ጤንነታችን የምንለካባቸው 12 መንገዶች
የክርስትና ህይወታችንን ስኬት የምንመዝነው የተመገብነውን ምግብ ጤንነት በማየት ነው፡፡ የምንሰማው ነገር ጤናማ ካልሆነ ህይወታችን የተሳካ ቢመስለን እንኳን እየቀጨጭን እንደሆንን ማወቅ አለብን፡፡ የምንበላውን ምግብ ጤን...
ተቃወሙ!
የዲያቢሎስ አላማ አንድና አንድ ነው፡፡ ዲያቢሎስ ከመጣ ሊሰርቅ ሊያርድ ሊያጠፋ ነው፡፡ ከዚህ ውጪ ለሌላ ነገር አይመጣም፡፡ ዲያቢሎስንብ የመጋዣው መንገድ ደግሞ በእግዚአብሄር ላይ ማመፅ ወደ እግዚአብሄር...
መኖርን የረሳው ሽማግሌ ታሪክ
መጀመሪያ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን ለመጨረስ እና ኮሌጅ ለመጀመር እስከሞት ድረስ እጓጓ ነበር፡፡ ከዚያ ደግሞ ኮሌጅን ለመጨረስ እና ሥራ ለመጀመር እስከሞት ድረስ እጓጓ ነበር፡፡ ከዚያ...
ተስፋ የሰጠው የታመነ እንደ ሆነ ስለ ቈጠረች፥ ሣራ ራስዋ ደግሞ ዕድሜዋ እንኳ ካለፈ በኋላ ዘርን ለመፅነስ ኃይልን በእምነት አገኘች። ዕብራውያን 11:11
ምስጉን ነው በክፉዎች ምክር ያልሄደ፥ በኃጢአተኞችም መንገድ ያልቆመ፥ በዋዘኞችም ወንበር ያልተቀመጠ። ነገር ግን በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል፥ ሕጉንም በቀንና በሌሊት ያስባል። እርሱም በውኃ ፈሳሾች ዳር እንደ ተተከለች፥ ፍሬዋን በየጊዜዋ እንደምትሰጥ፥ ቅጠልዋም እንደማይረግፍ ዛፍ ይሆናል፤ የሚሠራውም ሁሉ ይከናወንለታል። መዝሙረ ዳዊት 1:1-3
የመታዘዝ ስልጣን
ሰው የተፈጠረው እንዲገዛ ነው፡፡ ሰው የተፈጠረው እግዚአብሄርን ወክሎ ምድርን እንዲያስተዳደር ነው፡፡ ሰው በእግዚአብሄር መልክና አምሳል የተፈጠረው ከሙሉ ስልጣን ጋር ነው፡፡ ሰው የተፈጠረው በስልጣን ነው፡፡ ...
ከእግዚአብሔር ጋር የመኖር ብልሃት
ሰማይንና ምድርን የፈጠረው እግዚአብሄር ነው፡፡ ምድርና ሞላዋ ለእግዚአብሔር ናት፥ ዓለምም በእርስዋም የሚኖሩ ሁሉ። እርሱ በባሕሮች መሥርቶአታልና፥ በፈሳሾችም አጽንቶአታልና። መዝሙረ ዳዊት ...
እኔ ሕይወት እንዲሆንላቸው እንዲበዛላቸውም መጣሁ። የዮሐንስ ወንጌል 10:10
Wednesday, September 2, 2020
ቍጣው ለጥቂት ጊዜ ነው፥ ሞገሱ ግን ለሕይወት ዘመን፤ ልቅሶ ማታ ይመጣል፥ ጥዋት ግን ደስታ ይሆናል። መዝሙረ ዳዊት 30፡5
ቍጣው ለጥቂት ጊዜ ነው፥ ሞገሱ ግን ለሕይወት ዘመን፤
ልቅሶ ማታ ይመጣል፥ ጥዋት ግን ደስታ ይሆናል።
መዝሙረ ዳዊት 30፡5
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment