I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
-
በአሁኑ ጊዜ ሰዎች እግዚአብሄር የሚኖርበት ነው ብለው የሚያስቡትን ቤት ዋጋው እጅግ ውድ በሆነ በወርቅና በከበረ ድንጋይ ያሳምሩታል ያስጌጡታል፡፡ እግዚአብሄርም ቤቱ ውስጥ መጥቶ እንዲኖር ከፍተኛ ጥረት ያደርጋሉ፡፡ ...
-
ኢየሱስ በመስቀል ላይ የከፈለልንን የሃጢያት እዳ ለእኛ ነው ብለን የተቀበልነው ሁላችን የእግዚአብሄር ልጆች ሆነናል፡፡ ንጉሱ እግዚአብሄር ወደቤተሰቡ ተቀብሎናል፡፡ እያንዳንዱ ቤተሰብ የራሱ የሆነ ዋጋ አሰጣጥና የክብር ...
-
በፀሎት ውስጥ እጅግ ታላቅ ሃይል አለ፡፡ ለእግዚአብሄር የኖሩና እግዚአብሄርን ያገለገሉ ሰዎች ሁሉ በፀሎታቸው ይታወቃሉ፡፡ የፀሎት ሰዎች የሃይል ሰዎች ናቸው፡፡ የፀሎት ሰዎች የእምነት ሰዎች ናቸው፡፡ የፀሎት ሰዎች ፍሬ...
-
አንተስ የአሁድ ንጉሥ ከሆንህ፥ ራስህን አድን እያሉ ይዘብቱበት ነበር። ሉቃስ 23፡37 የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበርና። ዋ፥ ቤተ መቅደስን የምታፈርስ በሦስት ቀንም ...
-
በመንፈስ መመላለስ እጅግ ርቆ ያለ ጥቂቶች ብቻ ሊደርሱበትና ሊገቡበት የሚችሉ ልምምድ አይደለም፡፡ በመንፈስ መመላለሰ ማንኛውም በጌታ ኢየሱስ አዳኝነት ያመነ ሰው ሁሉ ሊለማመደው የሚችል የእግዚአብሄርን ፈቃድ የምንፈፅ...
-
እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ በጎ ወታደር ሆነህ፥ አብረኸኝ መከራ ተቀበል። የሚዘምተው ሁሉ ለጦር ያስከተተውን ደስ ያሰኝ ዘንድ ትዳር በሚገኝበት ንግድ ራሱን አያጠላልፍም። 2 ኛ ጢሞቴዎስ 2፡ 3- 4 ...
-
እግዚአብሔር አምላክም አለ፦ ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት። ዘፍጥረት 2፡18 ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም ሲል እግዚአብሔር የፈጠረው ሰው ...
-
ሁልጊዜ ደስ ይበላችሁ፤ ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ በሁሉ አመስግኑ ፤ ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ እናንተ ነውና። 1ኛ ተሰሎንቄ 5፡16-18 በሁሉ አመስግኑ የሚለው አባባል ለስጋችን ቀላል አይደለ...
-
ሰው ወይ ራሱ መቻል አለበት ወይም ደግሞ በሚችለው መታመን አለበት፡፡ ራሱ የማይችለው ወይም በሚችለውም የማይታመን ሰው ይወድቃል፡፡ እግዚአብሄር ሁሉን ይችላል፡፡ ሁሉን በሚችል በእግዚአብሄር የሚታመን ሰው ሁሉ...
Sunday, July 31, 2022
Saturday, July 30, 2022
Wednesday, July 27, 2022
Monday, July 25, 2022
ባለ ጠጋም በውርደቱ ይመካ
የተዋረደው ወንድም ግን በከፍታው፥ ባለ ጠጋም በውርደቱ ይመካ፤ እንደ ሣር አበባ ያልፋልና። ፀሐይ ከትኵሳት ጋር ይወጣልና፥ ሣርንም ያጠወልጋልና፥ አበባውም ይረግፋልና፥ የመልኩም ውበት ይጠፋልና፤ እንዲሁ ደግሞ ባለ ጠጋው በመንገዱ ይዝላል። የያዕቆብ መልእክት 1:9-11
ሁላችንም
በህይወታችን
ከእኛ
የሚበልጥ
የሚያስመካ
ሃያል
ነገርን
እንፈልጋለን፡፡
ነገር
ግን
ያስመካል
ብለን
የምናስበው
ነገር
ሁሉ
የሚያስመካ
አይደለም፡፡
መፅሃፍ
ቅዱስ
በሚታይ
ነገር
የተዋረደ
ወንድም
ሊዋረድ
እንደማይገባው
ያስተምረናል፡፡
በምድራዊ
ነገር
ብዙ
ነገር
የሌለው
ሰው
በውርደቱ
እንዳይዋረድ
መፅሃፍ
ቅዱስ
ያስጠነቅቃል፡፡
በምድራዊ
ህይወት
ደረጃው
ዝቅተኛ
የሆነ
ሰው
ውርደቱን
በሚሸፍን
በእግዚአብሄር
እንዲመካ
ያስተምራል፡፡
በምድራዊ
ነገር
ባለጠጋ
መሆን
ለመመካት
ብቁ
ያልሆነ
ነገር
በመሆኑ
በምድራዊ
ነገር
ባለጠጋ
የሆነ
ሰው
በባለጠግነቱ
እንዳይመካ
መፅሃፍ
ቅዱስ
ይመክራል፡፡
ባለጠጋ
መመካት
ያለበት
የሚያስፈልገውን
በማያጎድልበት
በእግዚአብሄር
ብቻ
ነው፡፡
የእግዚአብሄር
ነገር
ብቻ
እንጂ
በምድር
ላይ
ምንም
የሚያስተማምን
ምንም
ቋሚ
ነገር
የለም፡፡
ብላቴኖች
ይደክማሉ
ይታክቱማል፥
ጐበዛዝቱም
ፈጽሞ
ይወድቃሉ፤
እግዚአብሔርን
በመተማመን
የሚጠባበቁ
ግን
ኃይላቸውን
ያድሳሉ፤
እንደ
ንስር
በክንፍ
ይወጣሉ፤
ይሮጣሉ፥
አይታክቱም፤
ይሄዳሉ፥
አይደክሙም።
ኢሳያስ
40፡30-31
Saturday, July 23, 2022
ስለገንዘብ የመመካት ስጋዊነት
ስለገንዘብ የመመካት ስጋዊነት
ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥየለም። 1 ኛ ዮሀንስ 3:15-16
ስለገንዘብ የመመካት ስጋዊነት ከህፃንነት የሚመነጭ የስጋዊነት ሀጢያት ነው::
ስለገንዘብ የመመካት ስጋዊነት የእግዚአብሔርን ፍቅር በአግባቡ ካለመረዳት የሚመጣ አለመብሰል እንጭጭነትነው::
ሰው በእግዚአብሐር የተወደደበትን ጥልቅ ፍቅር ሲረዳ የገንዘብን ትንሽነት እና ውስንነት ስለሚረዳ በገንዘብውይም በኑሮ ከመመካት የስጋዊነት ሀጢያት ይድናል::
ከክፉ የሚጠብቀውን የሚያኖረውን የእግዚአብሔርን ፍቅር በሚገባ የተረዳ ሰው ስለገንዘብ መመካትያሳፍረዋል::
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጠቢብ በጥበቡ አይመካ፥ ኃያልም በኃይሉ አይመካ፥ ባለ ጠጋም በብልጥግናውአይመካ፤ ነገር ግን የሚመካው። ምሕረትንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር መሆኔንበማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ እነዚህ ናቸውና፥ ይላል እግዚአብሔር። ኤርሚያስ 9:23-24
ሰው በሚበላው ምግብ ውድነት ከተመካ ስጋዊ ሰው ነው::
ሰው በሚነዳው መኪና ውድነት ከተመካ ስጋዊ ሰው ነው እንጂ መንፈሳዊ ሰው አይደለም::
ሰው ባለመማሩ ካዘነ እና ከተዋረደ መንፈሳዊ ስው አይደለም ማለት ነው::
ሰው ባለው እውቀት ከተመካ ከአለማዊ አስተሳሰብ ያልዳነ ስጋዊ ሰው ነው::
ሰው ባለው ሀብት ከተመካ ስጋዊ ሰው ነው::
ሰው ባለው ዘመድ ከተመካ ስጋዊ ሰው ነው::
ሰው በሚለብሰው ልብስ ውድነት ከተመካ መንፈሳዊ ሰው አይደለም::
ሰው በእግዚአብሔር ሳይሆን በውበቱ ከተመካ እን ደስ ድስ ከተሰኘ ስጋዊ ሰው ነው::
ሰው በድህነቱ ካዘነ እና ከተዋረደ መንፈሳዊ ስው አይደለም ማለት ነው::
በሚኖርበት ቤት ትልቅነት እና ውድነት የሚመካ ሰው መንፈሳዊ አይደለም ማለት ነው::