I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
-
Enjoying the goodness of the Lord in every moment of my life.
-
የእግዚአብሔር ቃል ቅን ነውና ሥራውም ሁሉ በእምነት ነውና። መዝሙር 33፡4 እግዚአብሄር ቅን ነው፡፡ የእግዚአብሄርም ቃል ቅን ነው፡፡ የእግዚአብሄ ቃል ቀጥተኛ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንዳለ ሊቀበሉት...
-
ሳሙኤልም፦ በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን ? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ...
-
ምስክርነት በአቢይ ዋቁማ ዲንሳ Witnessing Abiy Wakuma Dinsa
-
ጸሎት ከእግዚአብሄር ጋር መነጋገር ነው። ጸሎት ሊደረግ የሚችለው ከእግዚአብሄር ጋር በመግባባት ብቻ ነው። ጸሎት የሚሰምረው እንደ እግዚአብሄር አሳብ ስንጸልይ ብቻ ነው። በአጠቃላይ ለእግዚአብሄር ያለን አመለካከት ...
-
ሰው የተፈጠረው በእግዚአብሄር ተፈልጎና ታቅዶ ነው፡፡ ሰው የተፈጠረው በድንገት አይደለም፡፡ ሰው ሲፈጠር የሚያስፈልገው ሁሉ ከተሟላ በኋላ ነው፡፡ ሰው ፍፁም ተደርጎ ነው የተፈጠረው፡፡ ሰው ሲፈጠር ምንም አይነት ችግር ...
-
ሁሉም ሰው በምድር ላይ እንዲከናወን ይፈልጋል ከክንውንም መጉደል የሚፈልግ ሰው የለም፡፡ ሰውም የክንውን መንገዶች የሚባሉትን ሁሉ ማጥናት መከተል ይፈልጋል፡፡ በዚህ ረገድ ሰዎች እነዚህ የህይወት ቁልፍ ናቸው ...
-
It isn’t only what we do in life that matters it is also why we do the things we do. Even our good activities should be checked as in w...
Sunday, August 2, 2020
አቤቱ፥ አንተ ኵላሊቴን ፈጥረሃልና፥ በእናቴም ሆድ ሰውረኸኛል። ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥሬአለሁና አመሰግንሃለሁ፤ ሥራህ ድንቅ ነው፥ ነፍሴም እጅግ ታውቀዋለች። እኔ በስውር በተሠራሁ ጊዜ፥ አካሌም በምድር ታች በተሠራ ጊዜ አጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም። ያልተሠራ አካሌን ዓይኖችህ አዩኝ፤ የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይኖር በመጽሐፍህ ተጻፉ። መዝሙረ ዳዊት 139:13-16
አቤቱ፥ አንተ ኵላሊቴን ፈጥረሃልና፥ በእናቴም ሆድ ሰውረኸኛል። ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥሬአለሁና አመሰግንሃለሁ፤ ሥራህ ድንቅ ነው፥ ነፍሴም እጅግ ታውቀዋለች። እኔ በስውር በተሠራሁ ጊዜ፥ አካሌም በምድር ታች በተሠራ ጊዜ አጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም። ያልተሠራ አካሌን ዓይኖችህ አዩኝ፤ የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይኖር በመጽሐፍህ ተጻፉ። መዝሙረ ዳዊት 139:13-16
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment