I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
-
በፊቱም ልባችንን እናሳርፋለን፥ እግዚአብሔር ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነውና ሁሉንም ያውቃል። 1ኛዮሐንስ 3:19-20
-
ከእርሱ ጋር አስነሣን በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከእርሱ ጋር አስቀመጠን። ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2 ፣6 7 ክርስቶስ ወደ ምድር የመጣው ስለእኛ ነው። ክርስቶስ ወደ ምድር የመጣው እኛ በሃጢያታችን...
-
Kanaafis Waaqayyo ofii isaatii milikkita isiniif in kenna; kunoo, durbi in ulfoofti, ilmas in deessi, maqaa isaas Amaanu'el jettee in mo...
-
Name it claim it Take it! “So Jesus answered and said to them, “Have faith in God. For assuredly, I say to you, whoever says to this mount...
-
የብልጽግና ወንጌል ምሥጢር ሲገለጥ በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና። ወደ ሮሜ ሰዎች 1፡16 ወንጌል በሃጢያታቸው ምክኒያት ለዘላለም ከእ...
-
ጸሎት ከእግዚአብሄር ጋር መነጋገር ነው። ጸሎት ሊደረግ የሚችለው ከእግዚአብሄር ጋር በመግባባት ብቻ ነው። ጸሎት የሚሰምረው እንደ እግዚአብሄር አሳብ ስንጸልይ ብቻ ነው። በአጠቃላይ ለእግዚአብሄር ያለን አመለካከት ...
-
የምንሞትለት እንጂ የምንገድልለት አምላክም ሆነ ሀይማኖት የለንም! አምላክ ሀያል ነው የእኛ እርዳታ አይፈልግም። እንዲገድሉለት የሰውን እርዳታ የሚፈልግ ሀይማኖት እውነተኛ ሀይማኖት አይደለም። የሰውን እርዳታ የሚፈልግ...
-
ብዙ ጊዜ የምናተኩረው በክርስቶስ ስለተደረገልን ነገር ነው፡፡ በክርስቶስ የተደረገልን ነገር ሁሉ ያልለፋንበት ስጦታ ነው፡፡ በክርስቶስ ይህ ሁሉ ነገር ተፈደርጎልንም ለሃላፊነት የማንበቃ ህፃናት ልንሆን እንችላለን፡፡ ...
-
ምስጋና የሚሠዋ ያከብረኛል፤ የእግዚአብሔርን ማዳን ለእርሱ የማሳይበት መንገድ ከዚያ አለ። መዝሙር 50፡23 ምስጋና እግዚአብሄር ስለደረገልን መልካምነት ምላሽ ከመስጠት ያልፋል፡፡ ምስጋና ከእግዚአብሄር...
Monday, August 3, 2020
Sunday, August 2, 2020
አቤቱ፥ አንተ ኵላሊቴን ፈጥረሃልና፥ በእናቴም ሆድ ሰውረኸኛል። ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥሬአለሁና አመሰግንሃለሁ፤ ሥራህ ድንቅ ነው፥ ነፍሴም እጅግ ታውቀዋለች። እኔ በስውር በተሠራሁ ጊዜ፥ አካሌም በምድር ታች በተሠራ ጊዜ አጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም። ያልተሠራ አካሌን ዓይኖችህ አዩኝ፤ የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይኖር በመጽሐፍህ ተጻፉ። መዝሙረ ዳዊት 139:13-16
አቤቱ፥ አንተ ኵላሊቴን ፈጥረሃልና፥ በእናቴም ሆድ ሰውረኸኛል። ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥሬአለሁና አመሰግንሃለሁ፤ ሥራህ ድንቅ ነው፥ ነፍሴም እጅግ ታውቀዋለች። እኔ በስውር በተሠራሁ ጊዜ፥ አካሌም በምድር ታች በተሠራ ጊዜ አጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም። ያልተሠራ አካሌን ዓይኖችህ አዩኝ፤ የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይኖር በመጽሐፍህ ተጻፉ። መዝሙረ ዳዊት 139:13-16
Saturday, August 1, 2020
Miracle Everyday
God created us for a purpose. He is busy working in our lives.
We are created for the supernatural. We see God working in our lives everyday. But we don't see extraordinary miracles everyday.
We have to be satisfied in the quite and ordinary miracles God does everyday.
We have to be patient in the quite days. We have to be faithful everyday.
It is the ordinary days that prepare us for the extraordinary. The ordinary is the preparation for the extraordinary.
Our responsibility is to do the ordinary things right. It is God's responsibility to bring the extraordinary in it season.
#Love #god #Jesus #Church #Truth #Abiydinsa #Abiywakumadinsa #Apostleabiy #Abiywakuma #Wordofgod #Bible
Searching Satisfaction in All Wrong Places Man is created to be satisfied by God and by Him only. If a man doesn't know how to be satisfied by God, He has left with no chance of satisfaction. "My people have committed two sins: They have forsaken me, the spring of living water, and have dug their own cisterns, broken cisterns that cannot hold water. Jeremiah 2:13 Nothing and no one can satisfy who isn't satisfied by God. Man isn't in the place of God to satisfy you. To expect man to satisfy you is to put too much burden which can't be carried. If a man satisfies you in any way, God must have used Him. "If anyone is thirsty let him come and drink. Whoever believes in me, out of his heart will flow rivers of living water." John 7:37-38 #Love #god #Jesus #Church #Truth #Abiydinsa #Abiywakumadinsa #Apostleabiy #Abiywakuma #Wordofgod #Bible
Man is created to be satisfied by God and by Him only.
If a man doesn't know how to be satisfied by God, He has left with no chance of satisfaction.
"My people have committed two sins: They have forsaken me, the spring of living water, and have dug their own cisterns, broken cisterns that cannot hold water. Jeremiah 2:13
Nothing and no one can satisfy who isn't satisfied by God.
Man isn't in the place of God to satisfy you. To expect man to satisfy you is to put too much burden which can't be carried.
If a man satisfies you in any way, God must have used Him.
"If anyone is thirsty let him come and drink. Whoever believes in me, out of his heart will flow rivers of living water." John 7:37-38
#Love #god #Jesus #Church #Truth #Abiydinsa #Abiywakumadinsa #Apostleabiy #Abiywakuma #Wordofgod #Bible
Subscribe to:
Posts (Atom)



