I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
-
ኢየሱስ ለእኛ ሰው ሆኖ ወደምርድ ስለመጣ ፍፁም ምሳሌያችን ነው፡፡ ማንንም ባንከተል ኢየሱስን መከተል አለብን፡፡ ማንም ምንም የሚጎድለው ባህሪ ቢኖር ኢየሱስ በባህሪው ፍፁም ነው፡፡ ኢየሱስ ሙሉ ለሙሉ ልንከተለው የምንች...
-
በገዛ ሥጋው የሚዘራ ከሥጋ መበስበስን ያጭዳልና፥ በመንፈስ ግን የሚዘራው ከመንፈስ የዘላለምን ሕይወት ያጭዳል። ወደ ገላትያ ሰዎች 6፡8 የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵ...
-
ዳሩ ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ይህን እናገራለሁ፤ ዘመኑ አጭር ሆኖአል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ሚስቶች ያሉአቸው እንደሌላቸው ይሁኑ፥ 1 ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 7 ፡ 29 የትዳር አላማ አንዱ ...
-
ሳሙኤልም፦ በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል። ዓመፀኝነት እንደ ...
-
እግዚአብሄር የአላማ አምላክ ነው፡፡ እግዚአብሄር የፈጠረን ለክብሩ ነው፡፡ የፈጠረን እግዚአብሄር በህይወታችን ምን እንደምንሰራ ግድ ይለዋል፡ ፡ እግዚአብሄር ምን እንደምንሰራ ግድ እንደሚለው ሁሉ ለምን ምክኒያት እንደም...
-
ሳሙኤልም፦ በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን ? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ...
-
የሰይጣን አላማው መስረቅ ማረድና ማጥፋት ነው፡፡ ሰይጣን ከመስረቅ ከማረድና ከማጥፋት ውጭ ሌላ ምንም አላማ የለውም፡፡ ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም፤ የዮሐንስ ወንጌል 10፡1...
-
እኛ በክርስቶስ ኢየሱስ አዳኝነት አምነን የዳንን ሁላችን እግዚአብሄር በምድር ላይ ለሰጠን የቤት ስራ በእግዚአብሄር መንፈስ ተቀብተናል፡፡ ካለ እግዚአብሄር መንፈስ እርዳታ የእግዚአብሄርን ስራ መስራት አይቻልም፡፡ የእ...
Thursday, November 7, 2024
Wednesday, November 6, 2024
ያላችሁም ይብቃችሁ! አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለ መውደድ ይሁን፥ ያላችሁም ይብቃችሁ፤ እርሱ ራሱ። አልለቅህም ከቶም አልተውህም ብሎአልና፤ ወደ ዕብራውያን 13:5 ሰዎች ጥፋት የሚያጠፉት አሁን ጥፋት ላጥፋ ብለው አቅደው አይደለም። አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች ጥፋት የሚያጠፉት በሀሳባቸው ተታለው ነው። ሰዎች ሁሌ የተሻለ የበለጠ ነገር ይፈልጋሉ። ደግሞም ብዙ ጊዜ የሌላቸው ነገር ሁሉ የተሻለ የበለጠ ነገር ይመስላቸዋል። ታዲያ ሰዎች በተለይ የተሻለ ደስታን ፈልገው የተሳሳተ እርምጃ በመውሰዳቸው ምክንያት የማይወጡበት ሱስ ውስጥ ይገባሉ። ያለኝ ደስታ አይበቃኝም ብለው በትእቢት በማሰብ ደስታን በተሳሳተ ቦታ ሲፈልጉት የማይወጡት እስራት ውስጥ ወድቀው ራሳቸውን ያገኛሉ። ከነበራቸው ደስታ በላይ ያስፈልጋቸው እንዳልነበር እና የናቁት ደስታ ይበቃቸው እንደነበረ የሚረዱት ከረፈደ በኋላ ነው። እመኑኝ አሁን ከናቃችሁት የደስታ ደረጃ በላይ ያስፈልጋችሁ እንዳልነበረ የምትረዱት አሁን ያላችሁን ደስታ በንቀት ያጣችሁት ቀን ነው። አሁን እናንተ ያላችሁም ደስታ ይብቃችሁ። አቢይ ዋቁማ ዲንሳ Abiy Wakuma Dinsa #ፀሎት #ፈቃዱ #መልስ #ኢየሱስ #ጌታ #ጋብቻ #ቤተክርስትያን #አማርኛ #ሚስት #መዳን #መፅሃፍቅዱስ #ባል #እምነት #ወንድ #ፍቅር #ትዳር #ሰላም #ሴት #አቢይ #አቢይዋቁማ #አቢይዋቁማዲንሳ #እወጃ #መናገር #ፅናት #ትግስት #መሪ
ያላችሁም ይብቃችሁ!
አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለ መውደድ ይሁን፥ ያላችሁም ይብቃችሁ፤ እርሱ ራሱ። አልለቅህም ከቶም አልተውህምብሎአልና፤ ወደ ዕብራውያን 13:5
ሰዎች ጥፋት የሚያጠፉት አሁን ጥፋት ላጥፋ ብለው አቅደው አይደለም። አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች ጥፋትየሚያጠፉት በሀሳባቸው ተታለው ነው።
ሰዎች ሁሌ የተሻለ የበለጠ ነገር ይፈልጋሉ። ደግሞም ብዙ ጊዜ የሌላቸው ነገር ሁሉ የተሻለ የበለጠ ነገርይመስላቸዋል።
ታዲያ ሰዎች በተለይ የተሻለ ደስታን ፈልገው የተሳሳተ እርምጃ በመውሰዳቸው ምክንያት የማይወጡበት ሱስውስጥ ይገባሉ። ያለኝ ደስታ አይበቃኝም ብለው በትእቢት በማሰብ ደስታን በተሳሳተ ቦታ ሲፈልጉት የማይወጡትእስራት ውስጥ ወድቀው ራሳቸውን ያገኛሉ።
ከነበራቸው ደስታ በላይ ያስፈልጋቸው እንዳልነበር እና የናቁት ደስታ ይበቃቸው እንደነበረ የሚረዱት ከረፈደ በኋላነው።
እመኑኝ አሁን ከናቃችሁት የደስታ ደረጃ በላይ ያስፈልጋችሁ እንዳልነበረ የምትረዱት አሁን ያላችሁን ደስታበንቀት ያጣችሁት ቀን ነው።
አሁን እናንተ ያላችሁም ደስታ ይብቃችሁ።
አቢይ ዋቁማ ዲንሳ Abiy Wakuma Dinsa
#ፀሎት #ፈቃዱ #መልስ #ኢየሱስ #ጌታ #ጋብቻ #ቤተክርስትያን #አማርኛ #ሚስት #መዳን #መፅሃፍቅዱስ #ባል#እምነት #ወንድ #ፍቅር #ትዳር #ሰላም #ሴት #አቢይ #አቢይዋቁማ #አቢይዋቁማዲንሳ #እወጃ #መናገር#ፅናት #ትግስት #መሪ