apostle Abiy Wakuma Dinsa
I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
Free Indeed!
So if the Son sets you free, you will be free indeed. John 8:36 Mankind isn’t designed for any kinds of bondage. God created ma...
ፍቅር ሁሉን ያምናል
ፍቅር አስደናቂ ነው፡፡ በተለይ ፍቅር ሁሉን ያምናል የሚለውን ቃል ሳሰላስል ነበር ያመሸሁት፡፡ ይህን ቃል ሳሰላስል ጌታ የሰጠኝን መረዳት አብሬያችሁ ልካፈል ወደድኩ፡፡ ፍቅር ሁሉን ያምናል፡፡ 1ኛ ቆሮንጦስ ...
ኢየሱስ በስጋ የመጣበት ዋናው ምክኒያት
ኢየሱስ ወደምድር የመጣው በስጋ ነው፡፡ ኢየሱስ የመጣው ከሰው ልጅ ተወልዶ ሰው ሆኖ ነው፡፡ ኢየሱስ ሰው ሆኖ የመጣው በሰው የተሰራውን ሃጢያት በሰውነት ለመክፈል ነው፡፡ እንግዲህ በአንድ በደል ምክንያት ፍ...
ሰው ደስ ከሚለውና በሕይወቱ ሳለ መልካምን ነገር ከሚያደርግ በቀር መልካም ነገር እንደሌለ አወቅሁ። ደግሞም ሰው ሁሉ ይበላና ይጠጣ ዘንድ በድካሙም ሁሉ ደስ ይለው ዘንድ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው። ከሚበላውና ከሚጠጣው ደስም ከሚለው በቀር ለሰው ከፀሐይ በታች ሌላ መልካም ነገር የለውምና እኔ ደስታን አመሰገንሁ፤ ከፀሐይም በታች ከድካሙ እግዚአብሔር በሰጠው በሕይወቱ ዘመን ይህ ደስታው ከእርሱ ጋር ይኖራል። መጽሐፈ መክብብ 3፡12-13 ፣ 8፡5
ሰው ደስ ከሚለውና በሕይወቱ ሳለ መልካምን ነገር ከሚያደርግ በቀር መልካም ነገር እንደሌለ አወቅሁ። ደግሞም ሰው ሁሉ ይበላና ይጠጣ ዘንድ በድካሙም ሁሉ ደስ ይለው ዘንድ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው። ከሚበላውና ከሚጠጣው ደስም...
መንፈሳዊ ጤንነታችን የምንለካባቸው 12 መንገዶች
የክርስትና ህይወታችንን ስኬት የምንመዝነው የተመገብነውን ምግብ ጤንነት በማየት ነው፡፡ የምንሰማው ነገር ጤናማ ካልሆነ ህይወታችን የተሳካ ቢመስለን እንኳን እየቀጨጭን እንደሆንን ማወቅ አለብን፡፡ የምንበላውን ምግብ ጤን...
የትኛው ዲሞክራሲ?
ዲሞክራሲ ትልቅ ሃላፊነት ነው፡፡ ዲሞክራሲ የሚደግፈንን ሰው መደገፍ ብቻ አይደለም፡፡ ዲሞክራሲ የሚቃወመንን መቀበል ነው፡፡ ዲሞክራሲ ከእኛ የተለየ ሃሳብ ያለውን ሰው ስፍራ መስጠት ማክበር ነው፡፡ ሰሞኑን ለዶክተር ...
ተቃወሙ!
የዲያቢሎስ አላማ አንድና አንድ ነው፡፡ ዲያቢሎስ ከመጣ ሊሰርቅ ሊያርድ ሊያጠፋ ነው፡፡ ከዚህ ውጪ ለሌላ ነገር አይመጣም፡፡ ዲያቢሎስንብ የመጋዣው መንገድ ደግሞ በእግዚአብሄር ላይ ማመፅ ወደ እግዚአብሄር...
100% አስተማማኝ ፍጻሜና ተስፋ
ለእናንተ የማስባትን አሳብ እኔ አውቃለሁ፤ ፍጻሜና ተስፋ እሰጣችሁ ዘንድ የሰላም አሳብ ነው እንጂ የክፉ ነገር አይደለም። ኤርምያስ 29፡11 እግዚአብሄር እኛን የፈጠረው በአላማ ነው፡፡ ለእግ...
የሰላም እንቅፋት
ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም። ዮሃንስ 14፡27 ነገር ግን እኛ ነን ሰላማችንን የመጠበቅ ሃላፊነት ያለብን ፡፡ ስለዚህ ነው መፅሃፍ ቅዱስ እኛ ይ...
እግዚአብሄር ልብን ይመዝናል
የፈጠረን እግዚአብሄር ሁለንተናችንን ያውቃል፡፡ እግዚአብሄር በውጫዊ ነገራችን አይወሰድም፡፡ እግዚአብሄር ፊትን አያየም፡፡ እግዚአብሄር የፊትን መልክ አይቶ አይሳብም፡፡ እግዚአብሄር ቁመናችንን አይቶ አይደነቅም፡፡...
Tuesday, January 1, 2019
እንዲሁም
ከእኔ
ጋር
አንዲት
ሰዓት
እንኳ
ልትተጉ
አልቻላችሁምን
?
ወደ
ፈተና
እንዳትገቡ
ትጉና
ጸልዩ፤
መንፈስስ
ተዘጋጅታለች
ሥጋ
ግን
ደካማ
ነው
አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 26፡40-41
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment