apostle Abiy Wakuma Dinsa
I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
አንድነት ውጫዊ ተመሳሳይነት አይደለም
አንድነት ተመሳሳይነት አይደለም፡፡ አንድነት በአንድ ጣራ ስር መሰብሰብ አይደለም፡፡ አንድነት ተመሳሳይ ነገር ማሰብ እና ማድረግ አይደለም፡፡ አንድነት ተመሳሳይ ስጦታ መኖር አይደለም፡፡ አንድነትን በተመሳሳይነት መ...
የአርባ ቀን የፈውስ ትምህርት ጉዞ ቁጥር 16
እግዚአብሄር በመጀመሪያ የፈጠረን በጤንነት ነው፡፡ ከጥንት እግዚአብሄር ሙላትን ፣ ጤንነትን እና ብርታትን እንጂ በሽታንና ደዌን አልፈጠረም፡፡ በማንኛውም ምክኒያት ጤንነታችንን ብናጣና ብን...
የአርባ ቀን የፈውስ ትምህርት ጉዞ ቁጥር 4
አንደኛው የእግዚአብሄር ስም ፈዋሽ አምላክ የሚል ነው፡፡ እግዚአብሄር በመፈወስ ይታወቃል፡፡ እግዚአብሄር ሰዎችን ሙሉ በማድረግ ይታወቃል፡፡ ነፍሴ ሆይ፥ እግዚአብሔርን ባርኪ፥ ምስጋናውንም ሁሉ አትርሺ፤ ኃጢአ...
የአርባ ቀን የፈውስ ትምህርት ጉዞ ቁጥር 11
ክርስቶስ ስለሃጢያታችን ከቃሉ በመስቀል ላይ እንደሞተ ከቃሉ ስናይ ደህንነታችንን እንቀበላለን፡፡ እንዲሁም ኢየሱስ ስለሃጢያታችን መገረፉን ከልባችን ስንረዳ በሽታ በእኛ ላይ አቅም አይኖረውም፡፡ የሰው ፈውስ በመስቀል ...
አስቀድማችሁ ከፈሪሳውያን እርሾ ተጠበቁ! ክፍል 7 ባስተላለፋችሁትም ወግ የእግዚአብሔርን ቃል ትሽራላችሁ፤ እንደዚሁም ይህን የሚመስል ብዙ ነገር ታደርጋላችሁ። የማርቆስ ወንጌል 7፡13 ፈሪሳዊያን እንጅ ታጥቦ ስለ መብላይ ኢየሱስን ከሰሱት፡፡ ኢየሱስም እነርሱ የሚጠቅሱት እጅ መጫን በእግዚአብሔር ትእዛዝ ውስጥ የሌለለ የሰው ፈጠራ እንደሆነ አስረዳቸው፡፡ ፈሪሳዊያን እግዚአብሔር ያዘዘውን ትእዛዝ ሲያጠናክሩት የእጅ መታጠብ ፈጠሩ፡፡ በብሉይ ኪዳን ህግ ውስጥ ግን እጅ መታጠብ የሚባል ትእዛዝ የትም ቦታ አይገኝም፡፡ ፈሪሳዊያን ከእግዚአብሔር በላይ ለእግዚአብሔር በመቅናት ያቋቋሙት እና እንደእግዚአብሄር ህግ የሚያስተምሩት የሰው ወግ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ቃል በራሱ ጠንካራ እና በቂ ነው፡፡ የእግዚአብሔርን ቃል ልናጠናክረው እና ልናሻሽለው ስንሞክር ይልቁንም እንሽረዋለን፡፡ የፈሪሳዊያንን ትምህርት መከተል ከዋናው እግዚአብሔር ከሰጠን የክርስትና ትምህርት ውጭ በሆነ በማይጠቅም በሰው ወግ ላይ ጊዜን መፍጀት ነው፡፡ አሁንም በዚህ ዘመን ከሚገባው በላይ ለእግዚአብሔር ተቆርቁሮ እግዚአብሔር ያላዘዘውን በቃሉ ላይ መጨመር ፈሪሳዊነት ነው፡፡ አቢይ ዋቁማ ዲንሳ Abiy Wakuma Dinsa #ኢየሱስ #ጌታ #ፈሪሳውያን #ግብዝነት #የአምልኮትመልክ # #ጻፎች #ቤተክርስቲያን #መፅሐፍቅዱስ #ቃል #እግዚአብሔር #ሰዱቃውያን
አስቀድማችሁ ከፈሪሳውያን እርሾ ተጠበቁ! ክፍል 7 ባስተላለፋችሁትም ወግ የእግዚአብሔርን ቃል ትሽራላችሁ፤ እንደዚሁም ይህን የሚመስል ብዙ ነገር ታደርጋላችሁ። የማርቆስ ወንጌል 7፡13 ፈሪሳዊያን እንጅ ታጥቦ ስለ መብላይ...
የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ
ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው፥ አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ። ፈታኝም ቀርቦ፦ የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ እነዚህ ድን...
ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:13
የማሪያም አማላጅነት
ማሪያም ታማልዳለች ወይስ አታማልድም የሚለው ጥያቄ በኢትዮጲያ ውስጥ ብዙ ክርክርን ሲያስነሳ የቆየ ጥያቄ ነው፡፡ አንዳንዶች ማሪያም በምድር ላይ እያለች አማልዳለች ነገር ግን ከሞተች በኃላ ማማለድ አትችልም ብለው...
Glorious Love Empowerment
Love is patient, love is kind. It does not envy, it does not boast, it is not proud. It does not dishonor others, it is not self-seeking, ...
ሳይታክቱም ዘወትር ሊጸልዩ እንዲገባቸው የሚል ምሳሌን ነገራቸው፥
እንዲህ ሲል፦ በአንዲት ከተማ እግዚአብሔርን የማይፈራ ሰውንም የማያፍር አንድ ዳኛ ነበረ። በዚያችም ከተማ አንዲት መበለት ነበረች፥ ወደ እርሱም እየመጣች፦ ከባላጋራዬ ፍረድልኝ ትለ...
Tuesday, January 1, 2019
እንዲሁም
ከእኔ
ጋር
አንዲት
ሰዓት
እንኳ
ልትተጉ
አልቻላችሁምን
?
ወደ
ፈተና
እንዳትገቡ
ትጉና
ጸልዩ፤
መንፈስስ
ተዘጋጅታለች
ሥጋ
ግን
ደካማ
ነው
አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 26፡40-41
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment