በሰው ልማድ ምንም እንኳ የምንመላለስ ብንሆን፥ እንደ ሰው ልማድ አንዋጋም፤ የጦር ዕቃችንሥጋዊ አይደለምና፥ ምሽግን ለመስበር ግን በእግዚአብሔር ፊት ብርቱ ነው፤ የሰውንም አሳብበእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስምለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን፥ 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 10:3-5
I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
-
Name it claim it Take it! “So Jesus answered and said to them, “Have faith in God. For assuredly, I say to you, whoever says to this mount...
-
አንድ አረጋዊ በ ባሕር ዳርቻ መንገድ ላይ እየሄደ እያለ አንድ ወጣት አጎንብሶ የሆነ ነገር በማንሳት ወደ ውቆያኖስ ውስጥ ሲጥል ከሩቅ ያየዋል፡፡ እየተጠጋ ሲሄድ እያነሳ ወደውሃ ውስጥ የሚመልሰው ኮከበ...
-
የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና። የማቴዎስ ወንጌል 22፡14 እግዚአብሄር ቅን ፈራጅ ነው፡፡ እግዚአብሄር እውነተኛ ዳኛ ነው፡፡ እግዚአብሄር ለሁሉም ሰው እኩል እድልን ይሰጣል፡፡ እግዚአብ...
-
እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ክፉውን አትቃወሙ፤ ዳሩ ግን ቀኝ ጉንጭህን በጥፊ ለሚመታህ ሁሉ ሁለተኛውን ደግሞ አዙርለት፤ ማቴዎስ 5፡39 በህይወቱ የሚያየውን ክፉ ሁሉ በክፉ ለመመለስ የሚያስብ ሰው ...
-
በሃጢያት ጨለማ በጠፋሁ ጊዜ ፈልጎ ያገኘኝን የክርስቶስን እውቀት ብርሃን በልቤ ያበራን እግዚአብሄርን ማመስገን አለብኝ፡፡ ሳላውቀው ሳልረዳው ስለሃጢያቴ የሞተልኝን እግዚአብሄርን የማመስገን ግዴታ አለብኝ፡፡ ከልጅነቴ...
-
የእናንተ ሥርና መሠረት በፍቅር ይጸና ዘንድ፥ ከቅዱሳን ሁሉ ጋር ስፋቱና ርዝመቱ ከፍታውም ጥልቅነቱም ምን ያህል መሆኑን ለማስተዋል፥ ከመታወቅም የሚያልፈውን የክርስቶስን ፍቅር ለማወቅ ...
-
ስለኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን እምነት ሲነሳ ስለቅዱሳንና መላእክት ስግደት ፣ ስለማርያም አማላጅነት ስለመሳሰሉት ይነሳል፡፡ ይህ ሁሉ ግን ዋና ነገር አይደለም፡፡ ምንም እንኳን የምናምናቸው መፅሃፍ ቅዱሳዊ ያልሆኑ ነገሮች...
-
በሰው ህይወት ውስጥ ግንኙነት እጅግ በጣም አስፈላጊ እንደመሆኑ መጠን ግንኙነት በትክክል እንዲሰራ የሚያስችለው ነዳጁ ፍቅር ነው፡፡ ፍቅር በጣም አስፈላጊ ነገር ቢሆንም ስለፍቅር ብዙ የተባለና የተፃፈ ቢሆንም ...
Sunday, April 30, 2023
Saturday, April 29, 2023
A New Identity
Therefore, if anyone is in Christ,
the new creation has come:[a] The old has gone, the new is here! 2 Corinthians
5:17
Who am I? Whose am I? Where did I
come from? Where am I going? What is my purpose on earth?
The key to answer to all these
important questions is to know our identity.
If a person does not understand who
he is, the meaning of life will be lost.
If a person does not know who he
is, he will fail to live a meaningful life.
If a person does not know who he
is, he cannot achieve his purpose in life.
The Bible specifically talks about
the identity of a person who accepts Jesus Christ as their Savior.
Anyone who invites Christ into
their life is a new person.
Anyone who accepts Jesus as their
Lord, all old things are passed away for him. This man should not be known for
his old things.
A person who accepts Jesus is not
an old person. A person who accepts Jesus, though the outward appearance is the
same, the inward person is a brand new spirit. This person is a completely new
person.
When we accept the Lord Jesus, we
live in a new spiritual kingdom of love.
For he has rescued us from the
dominion of darkness and brought us into the kingdom of the Son he loves, in
whom we have redemption, the forgiveness of sins. Colossians 1:13-14
This man is a new member of God's
family.
Yet to all who did receive him, to
those who believed in his name, he gave the right to become children of God.
John 1:12
Anyone who knows this person in his
old self should never know him in that person again.
Therefore, if anyone is in Christ,
the new creation has come:[a] The old has gone, the new is here! 2 Corinthians
5:17
Abiy Wakuma Dinsa