I am a born again christian passionate to teach the word of God in simplicity.
Popular Posts
-
ኢየሱስ ለእኛ ሰው ሆኖ ወደምርድ ስለመጣ ፍፁም ምሳሌያችን ነው፡፡ ማንንም ባንከተል ኢየሱስን መከተል አለብን፡፡ ማንም ምንም የሚጎድለው ባህሪ ቢኖር ኢየሱስ በባህሪው ፍፁም ነው፡፡ ኢየሱስ ሙሉ ለሙሉ ልንከተለው የምንች...
-
በገዛ ሥጋው የሚዘራ ከሥጋ መበስበስን ያጭዳልና፥ በመንፈስ ግን የሚዘራው ከመንፈስ የዘላለምን ሕይወት ያጭዳል። ወደ ገላትያ ሰዎች 6፡8 የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵ...
-
ዳሩ ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ይህን እናገራለሁ፤ ዘመኑ አጭር ሆኖአል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ሚስቶች ያሉአቸው እንደሌላቸው ይሁኑ፥ 1 ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 7 ፡ 29 የትዳር አላማ አንዱ ...
-
ሳሙኤልም፦ በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል። ዓመፀኝነት እንደ ...
-
የሰይጣን አላማው መስረቅ ማረድና ማጥፋት ነው፡፡ ሰይጣን ከመስረቅ ከማረድና ከማጥፋት ውጭ ሌላ ምንም አላማ የለውም፡፡ ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም፤ የዮሐንስ ወንጌል 10፡1...
-
እግዚአብሄር የአላማ አምላክ ነው፡፡ እግዚአብሄር የፈጠረን ለክብሩ ነው፡፡ የፈጠረን እግዚአብሄር በህይወታችን ምን እንደምንሰራ ግድ ይለዋል፡ ፡ እግዚአብሄር ምን እንደምንሰራ ግድ እንደሚለው ሁሉ ለምን ምክኒያት እንደም...
-
ሳሙኤልም፦ በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን ? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ...
-
እኛ በክርስቶስ ኢየሱስ አዳኝነት አምነን የዳንን ሁላችን እግዚአብሄር በምድር ላይ ለሰጠን የቤት ስራ በእግዚአብሄር መንፈስ ተቀብተናል፡፡ ካለ እግዚአብሄር መንፈስ እርዳታ የእግዚአብሄርን ስራ መስራት አይቻልም፡፡ የእ...
Friday, July 31, 2020
Wednesday, July 29, 2020
1
አንድ ፡ ወዳጅ (And Wedaj) - ኬፋ ፡ ሚደቅሳ
<Kefa Mideksa |
አንድ ፡ ወዳጅ (4x) ፡ አለኝ
ለእኔ ፡ የሞተልኝ (4x)
ቅጣቴን ፡ የተቀጣህልኝ
አበሳዬን ፡ ከእኔ ፡ ወሰድክልኝ (2x)
ጌታ ፡ ተባረክልኝ
ኢየሱስ ፡ ተባረክልኝ
ጌታ ፡ ተባረክልኝ (2x)
ሙግቴን ፡ ተሟግቶ ፡ አሸንፎልኛል
ጠላቴ ፡ እንዳይከሰኝ ፡ ነጻ ፡ ነህ ፡ ብሎኛል
ይህን ፡ ወዳጄን ፡ ወዳጄ ፡ ነህ ፡ ያልኩት
ከማንም ፡ አብልጬ ፡ በልቤ ፡ የሾምኩት
አዝ፦ ለእኔ ፡ መልካም ፡ በማድረግ ፡ የታወቀው
መልካም ፡ በማድረግ ፡ የታወቀው
ለእኔ ፡ መልካም ፡ በማሰብ ፡ የታወቀው
መልካም ፡ በማሰብ ፡ የታወቀው
እርሱ ፡ እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ እግዚአብሔር ፡ ነው (2x)
እርሱ ፡ ጌታዬ ፡ ነው ፡ ጌታዬ ፡ ነው (2x)
በምክሩ ፡ ግሩም ፡ ነው ፡ ነፍስን ፡ ይመልሳል
ከወዳጅ ፡ አብልጦ ፡ ወደ ፡ ልብ ፡ ይጠጋል
ደብቆ ፡ የያዘኝ ፡ እንዳልሆን ፡ የሌላ
የቅርቤ ፡ የምለው ፡ ማነው ፡ ከእርሱ ፡ ሌላ
አዝ፦ ለእኔ ፡ መልካም ፡ በማድረግ ፡ የታወቀው
መልካም ፡ በማድረግ ፡ የታወቀው
ለእኔ ፡ መልካም ፡ በማሰብ ፡ የታወቀው
መልካም ፡ በማሰብ ፡ የታወቀው
እርሱ ፡ እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ እግዚአብሔር ፡ ነው (2x)
እርሱ ፡ ጌታዬ ፡ ነው ፡ ጌታዬ ፡ ነው (2x)